የለንደን ደብረ ጽዮን ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን አባላትና ወዳጆች
እንደሚታወቀው ሁሉ ከሁለት ዓመት በፊት የቤተ ክርስቲያኗ ሕንጻ ግዢ ክፍያ ሳይጠናቀቅና በተለይም ከፍተኛ የሕግ ክፍተቶችን በመያዝ የቤተ ክርስቲያኗን ሰላም በማናጋት ብጥብጥን ለማስነሳት ምክንያት ሆኖ የነበረው፤ በሥራ ላይ ያለው የውስጥ መተዳደሪያ ደንብ ስለነበር፤ ይህ ቤተ ክርስቲያኗ የደረሰችበትን የእድገት ደረጃ የማያካትት እና ሌላ ሰበካ አስተዳደር ጉባኤ ማስመረጥ የማያስችል የውስጥ መተዳደሪያ ደንብ ሳይሻሻልና ሳይለወጥ የቤተ ክርስቲያኗ አስተዳዳሪ፤ የሰበካ አስተዳደር ጉባኤውና የልዩ ልዩ ኮሚቴዎች የአገልግሎት ዘመን መጠናቀቂያው ጊዜ ደረሰ። .. [ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ]