ኢትዮጵያ እና የውጭ ምንዛሪ ክምችት እጥረት

በኢትዮጵያ ካለፉት ጥቂት ወራት ወዲህ ተከስቷል የሚባለው የውጭ ምንዛሪ ክምችት እጥረት በሀገሪቱ ባንኮች ዕለታዊ ተግባር ላይ አስተጓጎለ። የክምችቱ እጥረት አሳሳቢነትን በተመለከተ የሣምንታዊው ጋዜጣ ፎርቹን ማኔጂንግ ኤዲተር አቶ ታምራት ገብረጊዮርጊስ ለዶይቸ ቬለ ማብራሪያ ሰጥቶዋል።