ኢራን ፡ የአቶም መርሀ ግብርዋ እና ዩኤስ አሜሪካ

ኢራን በአቶም መርሀግብርዋ ሰበብ ከምዕራቡ ዓለም ጋ የተፈጠረው ንትርክ ገና መፍትሄ ሳይገኝለት ባለፈው የሳምንት መጨረሻ የመጀመሪያውን የአቶም ተቋም በይፋ ከፈተች።