የሚሌኒየሙ ግቦች ዕጣ

ዓለምአቀፉ የፊናንስና የኤኮኖሚ ቀውስ በዓለም ላይ ድህነትን በግማሽ መቀነሱን የሚጠቀልለው የሚሌኒየም ግብ በተጣለለት የጊዜ ገደብ በጎርጎሮሳውያኑ 2015 ዓመተ-ምሕረት መሳካቱን አደጋ ላይ እንዳይጥል የሚያሰጋ ሆኗል።