የተ.መ.ድ ጉባኤና የባራክ ኦባማ ንግግር
ኦባማ ለጉባኤው ባሰሙት ንግግር በተለይ ኢራን የኒዩክልየር ጦር መሣሪያ ባለቤት እንዳትሆን አስፈላጊውን ሁሉ እንደሚያደርጉ አስታውቀዋል ። ሙስሊሞችን ባስቆጣው ፊልም ምክንያት በሙስሊም አገራት በሚገኙ የአሜሪካ ኤምባሲዎች ላይ የተሰነዘሩትን ጥቃቶችና የተከተሉትን አመፆችም በዲሞክራሲ ላይ ያነጣጠሩ በማለትም አውግዘዋል ።
ኦባማ ለጉባኤው ባሰሙት ንግግር በተለይ ኢራን የኒዩክልየር ጦር መሣሪያ ባለቤት እንዳትሆን አስፈላጊውን ሁሉ እንደሚያደርጉ አስታውቀዋል ። ሙስሊሞችን ባስቆጣው ፊልም ምክንያት በሙስሊም አገራት በሚገኙ የአሜሪካ ኤምባሲዎች ላይ የተሰነዘሩትን ጥቃቶችና የተከተሉትን አመፆችም በዲሞክራሲ ላይ ያነጣጠሩ በማለትም አውግዘዋል ።