የእስቴ መካነ-ኢየሱስ ነዋሪዎች ሰላማዊ ሰልፍና የሥራ ማቆም ዓድማ አደረጉ

ሕዝቡ ይህን እርምጃ የወሰደው መንግሥት ወደ ከተማዋ የሚያስገባ የመኪና መንገድ እንዲሠራ የሰጠውን ውሳኔ በመቀልበሱ ነው ብለዋል ነዋሪዎች።