የኤርትራ እስረኞችና የአዉሮጳ ሕብረት

አሽተን እንደሚሉት የኤርትራ መንግሥት እስረኞቹን እንዲፈታ፥ ይሕ ቢቀር የታሠሩበትን ሥፍራና ይዞታቸዉን እንዲያሳዉቅ በተደጋጋሚ ቢጠየቅም እስካሁን ለመፍታትም ሆነ ለማሳየት ፍቃደኛ አይደለም