መላከገነት ልሣነወርቅ ውቡ

መላከገነት ልሣነወርቅ ውቡ የአሜሪካ ኗሪ ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ አባላትን ከአርባ ዓመታት በላይ፤ የዚህኑ ማኅበረሰብ በተለይ ደግሞ የኦርቶዶክስ ክርስትና አማንያን ማኅበረሰብ አባላትን ከሰላሣ ዓመታት በላይ አገልግለዋል።