ርጥብ ወሬ ከሀገሬ (ከአዲስ አበባ) Ethiopia Zare September 15, 2012 Tagged with addis ababa, Amharic, election, Ethiopia, Ethiopians, export, health, immigration, import/export, market, money transfer, politics, scholarship ሀሙስ መስከረም 3 ቀን 2005 ዓ.ም “መጅልሱ ይለወጥ!” የሚል አቋም ያላቸውና ወኪሎቻቸው ከእስር እንዲፈቱ የሚጠይቁ ኢትዮጵያዊያን ሙስሊሞች ያለ ብሔር፣ ያለ ጾታና እድሜ ልዩነት፤ በሚኒሊክ ሀውልትና በአራዳ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን ፊት ለፊት ተሰባስበው አርፍደዋል።