ሞቃዲሾ ውስጥ በአዲሱ ፕሬዚደንት ላይ የግድያ ሙከራ ተፈጸመ
አዲስ የተመረጡት የሶማሊያ ፕሬዚደንት ሀሰን ሼክ ማህሙድ ከኬንያ ልዑካን ጋር በተገናኙበት የሞቃዲሾ ከተማ ሆቴል ላይ አጥፍቶ ጠፊዎች ዛሬ ማለዳ ጥቃት አድርሰዋል። ከገዳዮቹ በተጨማሪ ቢያንስ ሰባት ሰዎች ሰለባ ሆነዋል።
አዲስ የተመረጡት የሶማሊያ ፕሬዚደንት ሀሰን ሼክ ማህሙድ ከኬንያ ልዑካን ጋር በተገናኙበት የሞቃዲሾ ከተማ ሆቴል ላይ አጥፍቶ ጠፊዎች ዛሬ ማለዳ ጥቃት አድርሰዋል። ከገዳዮቹ በተጨማሪ ቢያንስ ሰባት ሰዎች ሰለባ ሆነዋል።