የሽግግሩ መዘግየት የኢትዮጵያ ተቃዋሚዎች ሃሣብ

ኢትዮጵያን ለ21 ዓመታት የመሯት የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትሯ መለስ ዜናዊ ካለፉ በኋላ ምክትላቸው ሆነው የቆዩት ኃይለማርያም ደሣለኝ ሕጉ በሚያዝዘው መሠረት ይተኳቸዋል እየተባለ ነው፡፡