የኤርትራዊዉ-ሲዊድናዊዉ ጋዜጠኛ የታሠረበት ዕለት
የተለያዩ ጋዜጠኞች በየርዕሠ-አንቀፆቻቸዉ፥ የመብት ተሟጋቾችና ፖለቲከኞች ደግሞ በመግለጫዎቻቸዉ የሲዊድን መንግሥትና የአዉሮጳ ሕብረት በኤርትራ መንግሥት ላይ ግፊት እንዲያደርጉም አሳስበዋል
የተለያዩ ጋዜጠኞች በየርዕሠ-አንቀፆቻቸዉ፥ የመብት ተሟጋቾችና ፖለቲከኞች ደግሞ በመግለጫዎቻቸዉ የሲዊድን መንግሥትና የአዉሮጳ ሕብረት በኤርትራ መንግሥት ላይ ግፊት እንዲያደርጉም አሳስበዋል