የሱዳን ስደተኞች በአሶሳ

ዶቼቬለ ያነጋገራቸው በኢትዮጵያ የተባበሩት መንግሥታት የስደተኞች ጉዳይ ከፍተኛ ኮሚሺን ባልደረባ እንደተናገሩት በአሁኑ ሰአት UNHCR በ 3 የስደተኞች መጠለያ ጣቢያዎች ከ 8 ሺህ በላይ ስደተኞች በማስተናገድ ላይ ነው ።