የስደተኞች ስቃይ በሲና በረሃ

የግብፁ የሲና በረሃ ለተሻለ ህይወት ፍለጋ ቀያቸውን ለቀው ወደ ባዕድ ሃገር መሰደድ ለመረጡት ኢትዮጵያውያን ኤርትራውያንና ሱዳናውያን ስደተኞች ሲዖል ሆኖባቸዋል ። ከአካባቢው የሚወጡ መረጃዎች እንደሚጠቁሙት ስደተኞቹ የሚደርስባቸው መከራ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተባባሰ ነው