የስደተኞች ስቃይ በሲና በረሃ
የግብፁ የሲና በረሃ ለተሻለ ህይወት ፍለጋ ቀያቸውን ለቀው ወደ ባዕድ ሃገር መሰደድ ለመረጡት ኢትዮጵያውያን ኤርትራውያንና ሱዳናውያን ስደተኞች ሲዖል ሆኖባቸዋል ። ከአካባቢው የሚወጡ መረጃዎች እንደሚጠቁሙት ስደተኞቹ የሚደርስባቸው መከራ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተባባሰ ነው
የግብፁ የሲና በረሃ ለተሻለ ህይወት ፍለጋ ቀያቸውን ለቀው ወደ ባዕድ ሃገር መሰደድ ለመረጡት ኢትዮጵያውያን ኤርትራውያንና ሱዳናውያን ስደተኞች ሲዖል ሆኖባቸዋል ። ከአካባቢው የሚወጡ መረጃዎች እንደሚጠቁሙት ስደተኞቹ የሚደርስባቸው መከራ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተባባሰ ነው