የኢሲኤ ሠራተኛ ራሳቸውን ከፎቅ ወርውረው ገደሉ
በኃይሌ ሙሉ
የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን (UNECA) ረዳት የፋይናንስ ሠራተኛ የነበሩት ወ/ት አልማዝ ልዑልሰገድ የተባሉ የ56 ዓመት የዕድሜ ባለፀጋ፣ ባልታወቀ ምክንያት ባለፈው ሰኞ ራሳቸውን ከኢሲኤ ስምንተኛ ፎቅ ወርውረው ገደሉ፡፡
የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን (UNECA) ረዳት የፋይናንስ ሠራተኛ የነበሩት ወ/ት አልማዝ ልዑልሰገድ የተባሉ የ56 ዓመት የዕድሜ ባለፀጋ፣ ባልታወቀ ምክንያት ባለፈው ሰኞ ራሳቸውን ከኢሲኤ ስምንተኛ ፎቅ ወርውረው ገደሉ፡፡