‹‹መለስ ኑሮዬ ሥራዬ እንጀራዬ ነው›› ወይዘሮ ባዘቶ እሸቴ Ethiopian Reporter September 1, 2012 Tagged with addis ababa, Amharic, election, Ethiopia, Ethiopians, export, health, immigration, import/export, market, money transfer, politics, scholarship በምሕረት ሞገስ “ከጠዋቱ 12 ሰዓት እንዳለፈ ከልጄ ስልክ ተደወለልኝ ‘ቴሌቪዥን ክፈች’ አለችኝ፡፡ ስከፍት ስለመለስ ዜና ዕረፍት ይወራል፡፡ የልጅ ልጆቼን በር ቆልፉ ብዬ ዥው ብዬ ወጣሁ፡፡ ምን እንደማደርግም አላውቅም ነበር፡፡