ለዴሞክራሲና ለሰብዓዊ መብቶች መከበር ደቡብ አፍሪካ የሰፋ ሚና እንድትጫወት ሂላሪ ክሊንተን ጠየቁ

የሦሪያው ባሻር አል አሣድ በቅርቡ እንደሚወድቁ የዩናይትድ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ተንብየው የሽግግር ዕቅድ እንዲወጣ አሳስበዋል፡፡