የግራሲያኒ መታሰቢያና ተቃዉሞዉ
የፌዛን-ሊቢያና የኢትዮጵያ አራጅ በሚል ለሚወገዘዉ ለቀድሞዉ የኢጣሊያ የጦር ማርሻል ለሩዶልፎ ግራሲያኒ መታሰቢያ ሐዉልት መቆሙና ቤተ-መዘክር መከፈቱን አንድ ብሪታንያዊ የታሪክ ሙሑርና የኢትዮጵያ አርበኞች ማሕበር ተቃወሙት።
የፌዛን-ሊቢያና የኢትዮጵያ አራጅ በሚል ለሚወገዘዉ ለቀድሞዉ የኢጣሊያ የጦር ማርሻል ለሩዶልፎ ግራሲያኒ መታሰቢያ ሐዉልት መቆሙና ቤተ-መዘክር መከፈቱን አንድ ብሪታንያዊ የታሪክ ሙሑርና የኢትዮጵያ አርበኞች ማሕበር ተቃወሙት።