የእትዮጵያ ፖለቲካ ከአቶ መለስ በኋላ
ላለፉት 21 አመታት ኢትዮጵያን የመሩት የጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ሞት በአገሪቱም ሆነ በአካባቢው አገራት ላይ ከፍተኛ አንድምታ እንደሚኖረው ክራይስ ግሩፕ አስታወቀ ። መቀመጫውን ብራሰልስ ቤልጅየም ያደረገው የፖለቲካ ቀውስና ግጭቶችን
ላለፉት 21 አመታት ኢትዮጵያን የመሩት የጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ሞት በአገሪቱም ሆነ በአካባቢው አገራት ላይ ከፍተኛ አንድምታ እንደሚኖረው ክራይስ ግሩፕ አስታወቀ ። መቀመጫውን ብራሰልስ ቤልጅየም ያደረገው የፖለቲካ ቀውስና ግጭቶችን