ሶማሊያ፤ አዲስ መንግሥት አሮጌ ፖለቲከኞች
«የሽግግር» እንደተባለ ስምንት ዓመት ሊደፍን ወራት የቀሩት መንግሥት ባለሥልጣናት ግን በአፍሪቃ ጦር እየተጠበቁ በአብዛኛዉ ከምዕራባዉያን፥ በጥቂቱ ከአረብ ሐገራት የሚገኘዉን ርዳታ እየተቀራመቱ ከመቀማጠል ባለፍ ለሶማሊያ ሕዝብ የተከሩት ብዙም የለም።
«የሽግግር» እንደተባለ ስምንት ዓመት ሊደፍን ወራት የቀሩት መንግሥት ባለሥልጣናት ግን በአፍሪቃ ጦር እየተጠበቁ በአብዛኛዉ ከምዕራባዉያን፥ በጥቂቱ ከአረብ ሐገራት የሚገኘዉን ርዳታ እየተቀራመቱ ከመቀማጠል ባለፍ ለሶማሊያ ሕዝብ የተከሩት ብዙም የለም።