የኢአዲድ እና የመኢአድ መግለጫ
የኢትዮጵያውያን አንድነት ዲሞክራሲያዊ ድርጅት ኢአዲድ እና የመላው አማራ ሕዝብ ድርጅት መኢአድ በደቡብ ግዛት ውስጥ በአማራ ብሔረሰብ ተወላጆች ላይ የመፈናቀል እና የሠብዓዊ መብት ጥሰት ደርሷል ሲሉ የጋራ መግለጫ አውጥተዋል።
የኢትዮጵያውያን አንድነት ዲሞክራሲያዊ ድርጅት ኢአዲድ እና የመላው አማራ ሕዝብ ድርጅት መኢአድ በደቡብ ግዛት ውስጥ በአማራ ብሔረሰብ ተወላጆች ላይ የመፈናቀል እና የሠብዓዊ መብት ጥሰት ደርሷል ሲሉ የጋራ መግለጫ አውጥተዋል።