የኢትዮጵያ የመገናኛ ብዙኃን ይዞታ
የመላ ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት፡ መኢአድ እና የኢትዮጵያ የሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ የኢትዮጵያ መንግሥት በግል ጋዜጦች ላይ እየወሰደ ያለውን ርምጃ አወገዙ። ይህን በተመለከተ መኢአድ እና ኢሰመጉ መግለጫ አውጥተዋል።
የመላ ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት፡ መኢአድ እና የኢትዮጵያ የሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ የኢትዮጵያ መንግሥት በግል ጋዜጦች ላይ እየወሰደ ያለውን ርምጃ አወገዙ። ይህን በተመለከተ መኢአድ እና ኢሰመጉ መግለጫ አውጥተዋል።