የኢትዮጵያ የመገናኛ ብዙኃን ይዞታ

የመላ ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት፡ መኢአድ እና የኢትዮጵያ የሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ የኢትዮጵያ መንግሥት በግል ጋዜጦች ላይ እየወሰደ ያለውን ርምጃ አወገዙ። ይህን በተመለከተ መኢአድ እና ኢሰመጉ መግለጫ አውጥተዋል።