የካሉብ የነዳጅ ልማት ስምምነት ተሰረዘ Ethiopian Reporter July 28, 2012 Tagged with addis ababa, Amharic, Ethiopia, Ethiopians, export, health, immigration, import/export, market, money transfer, politics, scholarship የማዕድን ሚኒስቴር በሶማሌ ክልላዊ መንግሥት በኦጋዴን ቤዚን ውስጥ ካሉብና ሂላላ በተባሉ ሥፍራዎች የሚገኘውን የተፈጥሮ ጋዝ ክምችት እንዲያለማ ፔትሮትራንስ ለተባለ የቻይና ኩባንያ የሰጠውን የፔትሮሊየም ልማት ፈቃድ ሰረዘ፡፡