ዚምባብዌና የአውሮጳ ህብረት ውሳኔ

የአውሮጳ ህብረት በዚምባብዌ ላይ የጣለውን ጠንካራ ማዕቀብ በከፊል አነሳ። ህብረቱ ከአንድ አሠርተ ዓመት በፊት በዚችው ሀገር ላይ የወሰደውን የማዕቀብ ርምጃ አሁን በከፊል ለማንሳት የወሰነው ሀገሪቱ የጀመረችውን የማዕቀብ ዴሞክራሲያዊ ሂደት ለማበረታታት በማሰብ ነው።