የሶሪያ ጊዜያዊ ሁኔታ፣
ሶሪያ ውስጥ በመንግሥት ወታደሮችና በአማጽያን መካከል፣ በተለይ ፤ ከደማስቆ ቀጥላ በስፋት 2ኛ በሆነችው ሰሜናዊ የወደብ ከተማ አሌፖ፣ ውጊያው ተፋፍሞ እንደቀጠለ ሲሆን፤ ዛሬ ጧት 4 ሰዎች መገደላቸውን የሶሪያ የሰብአዊ መብት ተሟጋች ድርጅት
ሶሪያ ውስጥ በመንግሥት ወታደሮችና በአማጽያን መካከል፣ በተለይ ፤ ከደማስቆ ቀጥላ በስፋት 2ኛ በሆነችው ሰሜናዊ የወደብ ከተማ አሌፖ፣ ውጊያው ተፋፍሞ እንደቀጠለ ሲሆን፤ ዛሬ ጧት 4 ሰዎች መገደላቸውን የሶሪያ የሰብአዊ መብት ተሟጋች ድርጅት