ሰማያዊ ፓርቲ ኢትዮጵያ በአስከፊ ሁኔታ ውስጥ ትገኛለች አለ

ባለፈው ሳምንት በምርጫ ቦርድ ዕውቅና ያገኘው ሰማያዊ ፓርቲ፣ በሰብዓዊ መብት ጥሰት፣ በኑሮ ውድነት፣ በሥራ አጥነት፣ በሙስናና በአስተዳደር ብልሹነት የተተበተበችው ኢትዮጵያ በአስከፊ ሁኔታ ውስጥ  እንደምትገኝ አስታወቀ፡፡