በሪያድና በካይሮ የኢትዮጵያውያን ሙስሊሞች ተቃውሞ

የኢትዮጵያ መንግሥት ህገመንግሥቱን እንዲያከብርና በሃይምኖትም ጣልቃ እንዳይገባ በሪያድና ካይሮ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ሙስሊሞች ጠየቁ ።በነዚህ ከተሞች የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ሙስሊሞች የሙስሊሞች ጥያቄ ይዘው ከመንግሥት ጋራ ይደራደሩ