በአቶ መለስ ሕመም ላይ የህወሓት መሥራቹ አቶ ግደይ ዘርዓጽዮን አስተያየት

አቶ ግደይ በህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ ውስጥ ለ12 ዓመታት ከቆዩ በኋላ በአ.ዘ.አ. በ1987 ዓ.ም. «በፖለቲካና ሌሎች» ሲሉ በገለጿቸው ምክንያቶች ከድርጅቱና ከሃገርም ወጥተው ባሁኑ ወቅት በተቃዋሚነት በልዩ ልዩ እንቅስቃሴዎች ላይ መሰለፋቸውን ያስረዳሉ።

በተለይ አሁን በቅርቡ በተመሠረተው ሸንጎ ውስጥ በዋና ፀሐፊነት ያገለግላሉ።

ዝርዝሩን ከቃለምልልሱ ያድምጡ።