ፓርላማው ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሌሉበት የ2005 ዓ.ም. በጀት አፀደቀ Ethiopian Reporter July 18, 2012 Tagged with addis ababa, Amharic, Ethiopia, Ethiopians, export, health, immigration, import/export, market, money transfer, politics, scholarship የተወካዮች ምክር ቤት ባለፈው ሰኞ ባካሄደው አስቸኳይ መደበኛ ጉባዔ ከዚህ ቀደም ይደረግ ከበረው በተለየ ሁኔታ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ተገኝተው ማብራሪያ ሳይሰጡ የ2005 በጀት ዓመትን አፀደቀ፡፡