ጠብታ አምቡላንስ

አደጋ በደረሰበት ስፍራ የተገኘ ማንኛዉም ሰብዓዊነት የሚሰማዉ ግለሰብ ተጎጂዉን ለመርዳት ጥረት ማድረጉ የማይቀር ነዉ። አደጋ ለደረሰበት ሰዉ በዚያዉ ስፍራ የሚሰጠዉ የመጀመሪያ ርዳታ በተለይ ጉዳቱ የጠና ከሆነ ወሳኝ መሆኑን ባለሙያዎች ያመለክታሉ።