ሚኒ ባሶችን ከውጭ ለማስገባት የተፈቀደው የቀረጥ ነፃ መብት ተነሳ Ethiopian Reporter March 21, 2011 Tagged with addis ababa, Ethiopia, health, import/export, politics በኃያል ዓለማየሁ በመስተንግዶ ዘርፍ ለተሠማሩ ድርጅቶች ሚኒ ባሶችን ከውጭ ለማስገባት ተፈቅዶ የነበረው የቀረጥ ነፃ መብት ተነሳ፡፡