ሚኒ ባሶችን ከውጭ ለማስገባት የተፈቀደው የቀረጥ ነፃ መብት ተነሳ

በኃያል ዓለማየሁ

በመስተንግዶ ዘርፍ ለተሠማሩ ድርጅቶች ሚኒ ባሶችን ከውጭ ለማስገባት ተፈቅዶ የነበረው የቀረጥ ነፃ መብት ተነሳ፡፡