የሶማሊያ ምግብ እጥረት መባባስ

ሶማሊያ ዳግም ለአዲስ የምግብ እጥረት ችግር መጋለጧን ሕፃናት አንድ የተሰኘዉ ግብረ ሰናይ ድርጅት አመለከተ። ድርጅቱ ዛሬ ይፋ እንዳደረገዉ ሶማሊያ ዉስጥ ከመኖሪያ ቀያቸዉ የተፈናቀሉ ከአንድ ሚሊዮን የሚልቁ ወገኖች ግጭት፤ የዝናብ እጥረትና