የጦር መሳሪያ ሽያጭ ዉል

ከተለያዩ ሀገሮች የተዉጣጡ ልዑካን ከትናንት ሰኞ አንስተዉ ኒዉዮርክ በተመድ ጽሕፈት ቤት ተሰባስበዋል። የስብሰባዉ ዋና ዓላማም የመጀመሪያ የሆነዉን የጦር መሣሪያ ሽያጭን የሚቆጣጠር ዉል ተደራድረዉ ለማርቀቅ ነዉ። በዓለማችን የሚካሄደዉ