ስፓኝ ዳግም የአውሮፓ ሻምፒዮን

በፖላንድና በኡክራኒያ የጋራ አስተናጋጅነት ባለፉት ሶሥት ሣምንታት ሲካሄድ የሰነበተው የአውሮፓ እግር ኳስ ዋንጫ ውድድር ባለፈው ምሽት ኪዬቭ ላይ በተካሄደ ፍጻሜ ግጥሚያ በስኬት ተጠናቋል።