የኢትዮጵያዉያን ስደተኞች እልቂት
የተረፉት እንደነገሩን ሾፌሩ እንዲያቆም በተደጋጋሚ ይጮሁ፥ ይደበድቡም ነበር።የጣር-ጩኸት። የሞት-ሽረት ሲቃ። የመጨረሻ ሙከራ።ሾፌር ግን ይዘዉራል።ወደ ማላዊ።ሐበሻ ይረግፍ ያዘ፥ አንድ፥ ሁለት፥ ሰወስት እያለ እየተዝለፈለፈ ወደቀ።ከዚያስ?
የተረፉት እንደነገሩን ሾፌሩ እንዲያቆም በተደጋጋሚ ይጮሁ፥ ይደበድቡም ነበር።የጣር-ጩኸት። የሞት-ሽረት ሲቃ። የመጨረሻ ሙከራ።ሾፌር ግን ይዘዉራል።ወደ ማላዊ።ሐበሻ ይረግፍ ያዘ፥ አንድ፥ ሁለት፥ ሰወስት እያለ እየተዝለፈለፈ ወደቀ።ከዚያስ?