አርባ አምስት ኢትዮጵያውያን ታንዛንያ ውስጥ ሞተው ተገኙ

በታንዛንያ አቋርጠው ማላዊ ለመግባት በኮንቴይነር ታጭቀው ይጓዙ ከነበሩ ኢትዮጵያዊያን ስደተኞች ውስጥ ቢያንስ አርባ አምስቱ ጫካ ውስጥ ሞተው መገኘታቸው ተነገረ፡፡