ኢትዮጵያ የተመድን ቻርተር የፈረመችበት 67ኛ ዓመት ተከበረ

ኢትዮጵያ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅትን (ተመድ) የአባልነት ቅጽ የሞላችበት 67ኛ ዓመት ትናንት በተባበሩት መንግሥታት ጽሕፈት ቤት ባለሥልጣናት፣ አምባሳደሮችና ጥሪ የተደረገላቸው የአገር ውስጥና የውጭ እንግዶች በተገኙበት ተከብሯል፡፡