‹‹የኢትዮጵያ የሃይማኖት መቻቻል ገና አልተፈተነም››

ዶ/ር አብዱላህ አንቴፕሊ፣ በአሜሪካ ዱክ ዩኒቨርሲቲ የእስልምና ጥናት መምህር

ግንቦት 20 ገዥው ፓርቲ ኢሕአዴግ የደርግን ወታደራዊ መንግሥት ያስወገደበትን 21ኛ ዓመት አክብሯል፡፡