በኦሮሚያ ፍርድ ቤቶች በመጽሐፍ ቅዱስና በቁርዓን ምሎ መመስከር ቀረ Ethiopian Reporter May 19, 2012 Tagged with addis ababa, Amharic, Ethiopia, Ethiopians, export, health, immigration, import/export, market, money transfer, politics, scholarship የኦሮሚያ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ለዘመናት ሲሠራበት የቆየውን በመጽሐፍ ቅዱስና በቁርዓን መሐላ ፈጽሞ ምስክርነት የሚሰጥበትን አሠራር፣ ሙሉ በሙሉ ያስቀረ አዲስ የመሐላ አፈጻጸም ሥርዓት በዚህ ዓመት ተግባራዊ ማድረጉ ታወቀ፡፡