የመድረክ ግንባር መሆን በገንዘብ እጥረት እየተጓተተ ነው Ethiopian Reporter May 19, 2012 Tagged with addis ababa, Amharic, Ethiopia, Ethiopians, export, health, immigration, import/export, market, money transfer, politics, scholarship የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ (መድረክ) ወደ ግንባር የመሸጋገር ሒደት አባላቱ የሆኑ ሁለት የደቡብ ፓርቲዎች በገጠማቸው የፋይናንስ እጥረት እየተጓተተ መሆኑ ታወቀ፡፡