የአውሮፓ እግር ኳስ ሻምፒዮና

የ 2004 (2011/12 ) የአውሮፓ የእግር ኳስ ሻምፒዮና ፍጻሜ ግጥሚያ፣ በጀርመኑ ባየርን ሙዑንሸንና በእንግሊዙ F C Chelsea መካከል ፤ ነገ ማታ በደቡብ ጀርመን በሙዑንሸን(ሙዩኒክ)ከተማ በጉጉት እየተጠበቀ ነው። ትኬት ሁሉ ተሸጦ