ወያኔ የኢትዮጵያ ሙስሊሞችን አስጠነቀቀ
የመለስ ዜናዊ መንግሥት በሃይማኖት ሽፋን ህገ-መንግሥታዊ ሥርዓትን በኃይል ለመናድ የእየተንቀሳቀሱ ነው ያላቸውን ወገኖች ትናንት ማታ በሰጠው መግለጫ ላይ በጥብቅ ማስጠንቀቁን ታደሰ እንግዳው የላከልን ዘገባ ያስረዳል። ያዳምጡ
[podcast]http://radio-download.dw.de/Events/dwelle/dira/mp3/amh/AF23030F_1_dwdownload.mp3[/podcast]