የአፋር አካባቢ የስኳር ልማትና ተቃዉሞዉ

ለሽንኮራ አደገዳ ልማት የተከለለዉ ምድር አቶ ጋዓስ እንደሚሉት ለአዋሽ ወንዝ ቅርብ የሆነዉ ሥፍራ ነዉ ።የአፋርን አርብቶ አደርን ከአዋሽ ወንዝ ግራ ቀኝ ርቀሕ ኑር ማለት አቶ ጋዓስ እንደሚሉት እለቅ ከማለት እኩል የሚቆጠር ነዉ።