በኑሮ ውድነት ላይ የመለስ ዜናዊ ማብራሪና የባለሙያዎች ትንተና

ባለፈው ሳምንት የኢትዮጵያው የወያኔው ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ በፓርላማ ቀርቦ በሰጠው የአገሪቱ ሁኔታ መግለጫ፤ በምጣኔ ሃብት ዙሪያ ያተኮረው ንግግሩ በዋጋ ንረት ላይ ነበር።

የገንዘብ ዋጋ ማጣት ወይንም ግሽበት መንስዔዎችን ከዚህ ቀደም በነበሩ የፓርላማ ንግግሩ ዘርዝሮ፤ ለኢትዮጵያ የግሽበት መንስዔ ግን የሚበዛው በገበያ ስርዓቱና ከውጭ በሚመጣ የዋጋ ጭማሪ መሆኑን ሲያሰምርበት የቆየው መለስ፤ በዘንድሮው ንግግሩ በባለሙያዎች አስተያያት “በግልጽ ችግሮቹን ያመኑበት” ንግግር ነው። የመለስ ንግግር ላይ በመመርኮዝ የኢኮኖሚክስ መምህር ፕሮፌሰር ሰይድ ሃሰንንና የካርኒጊ ኢንዶውመንት ፎር ዴሞክራሲ የምጣኔ ሀብት ባለሙያ ሽመልስ መኮንን ጋር ያደረግንውን ውይይት ያዳምጡ

[podcast]http://media.voanews.com/audio/amh_hsf_business2.Mp3[/podcast]