የኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶች ካለፈው ዓመት በ57.8 ቢሊዮን ብር ዝቅ ብለዋል Ethiopian Reporter April 21, 2012 Tagged with addis ababa, Amharic, Ethiopia, Ethiopians, export, health, immigration, import/export, market, money transfer, politics, scholarship በበጀት ዓመቱ ዘጠኝ ወራት ፈቃድ የተሰጣቸው የኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶች በ2003 በጀት ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ፈቃድ ከተሰጣቸው ፕሮጀክቶች ጋር ሲነፃፀሩ፣ በፕሮጀክቶች ቁጥር በ707 በካፒታል መጠን ደግሞ በ57.8 ቢሊዮን ብር ዝቅ ማለታቸውን የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡