ማን ለእስራኤል መድኃኒትን ከጽዮን ይሰጣል?


(በኤርሚያስ ኅሩይ በተለይ "ለደጀ ሰላም"):- ዓለምና በዓለም ያለው ማንኛውም ተፈጥሮአዊና ሰው ሠራሽ ነገር ሁሉ የፍጥረታት በኹር የሆነውን የሰውን ልጅና ደመ-ነፍስ ያላቸውን እንስሳት አራዊት ጨምሮ ከሰው አእምሮ በላይ በሆነ ፍጹምና ረቂቅ አምላካዊ ጥበብ የሚያልፍ መሆኑ ማስረጃ የማይሻ እውነታ ቢሆንም ሰው በዚህች ምድር ላይ ሲኖር እያንዳንዷን የዕድሜውን ሽራፊ ደቂቃ በሚፈልገው ሁኔታና መጠን ተደስቶና ረክቶ ለመኖር ከሚያስችሉት እጅግ አስፈላጊ ነገሮች አንዱና ዋነኛው የሀገር ደህንነት ነው።

(Read More ወደሚቀጥለው ገጽ ይዞራል . . . . .)