የኢትዮጵያዉያን ስደተኞች ፈተና በሳዉዲ

በሳዉዲ ረሃብና ጥሙን እንዲሁም የበራዉን ግለት ተቋቁመዉ ድልድይ ስር ካርቶን በማንጠፍ ወደአገራቸዉ የሚገቡበትን ቀን በመጠባበቅ ላይ የሚገኙ ኢትዮጵያዉያን ስደተኞች ችግራችን ሰሚ አጣ ሲሉ ያማርራሉ።