በአዳማ ዩኒቨርሲቲ በምግብ መመረዝ 600 ተማሪዎች ታመሙ Ethiopian Reporter May 21, 2011 Tagged with addis ababa, Ethiopia, health, import/export, politics ባለፈው ረቡዕና ሐሙስ በአዳማ ዩኒቨርሲቲ በተማሪዎች መመገቢያ አዳራሽ ውስጥ የተገመገቡ 600 ያህል ተማሪዎች በጠና ታመው የሕክምና ዕርዳታ ተደረገላቸው፡፡