ሕዳሴ የሚያስፈልጋቸው የዴሞክራሲና የፍትሕ ዘርፎች ምነው ተረሳን እያሉ ናቸው Ethiopian Reporter May 11, 2011 Tagged with addis ababa, Ethiopia, health, import/export, politics በአሁኑ ጊዜ በአገራችን ‹‹ሕዳሴ›› የሚለው ቃል በየቀኑ እየተስተጋባ ነው፡፡ በአጠቃላይ ሥርዓቱ ላይ የተሟላ ሕዳሴ እውን ይሆናል ተብሎ ሲስተጋባ የነበረው ቀስ በቀስ በመልካም አስተዳደር ዙርያ ብቻ ሆነ፡፡