በሸቀጦች እጥረት ላይ የተሠራው ጥናት እየተገባደደ ነው
– ጅንአድ ከውጭ አገር ዕቃዎችን በገፍ ሊያስገባ ነው
በውድነህ ዘነበ
የንግድ ሚኒስቴር በገበያ ውስጥ የተፈጠረውን የሸቀጦች አቅርቦት ችግርን መፍታት ያስችላል ያለውን አዲስ ጥናት በሚቀጥለው ሳምንት ያጠናቅቃል፡፡
በውድነህ ዘነበ
የንግድ ሚኒስቴር በገበያ ውስጥ የተፈጠረውን የሸቀጦች አቅርቦት ችግርን መፍታት ያስችላል ያለውን አዲስ ጥናት በሚቀጥለው ሳምንት ያጠናቅቃል፡፡